አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ሀገሪቱን ለመታደግ እየወሰደው ያለውን ዕርምጃ የጋምቤላ የክልል እንደሚደግፍ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዑሞድ ኡጁሉ አስታወቁ።
ሕወሓት በሠራዊቱ ላይ ያደረሰው ጥቃት የሀገር ክህደት ወንጀል መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልፀዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 25 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት ሀገሪቱን ለመታደግ እየወሰደው ያለውን ዕርምጃ የጋምቤላ የክልል እንደሚደግፍ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አቶ ዑሞድ ኡጁሉ አስታወቁ።
ሕወሓት በሠራዊቱ ላይ ያደረሰው ጥቃት የሀገር ክህደት ወንጀል መሆኑን ርዕሰ መስተዳድሩ ገልፀዋል፡፡