የሀገር ውስጥ ዜና

በህወኃት ውስጥ ያለ ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታችን ላይ ያደረሰውን ጥቃት በእጅጉ ያወግዛል-የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር

By Abrham Fekede

November 04, 2020

አዲስ አበባ ፣ጥቅምት 25 ፣2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ)የድሬዳዋ አስተዳደርና ህዝብ በህወኃት ውስጥ ያለ ቡድን በሰሜን ዕዝ የመከላከያ ሰራዊታችን ላይ ያደረሰውን ጥቃት በእጅጉ እንደሚያወግዝ አስታውቋል።

ከድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር በወቅታዊ ጉዳይ ላይ የሰጠው መግለጫ እንደሚከተለው ቀርቧል