አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእስራኤል የደህንነት ምክትል ሚኒስትር ጋዲ ይቫርካን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ።
ውይይቱ በዋናነት ረዥም ዘመን ያስቆጠረውን የኢትዮጵያና የእስራኤል ግንኙነት ትርጉም ባለው ደረጃ ማሳደግ ላይ ያለመ ነው ተብሏል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከእስራኤል የደህንነት ምክትል ሚኒስትር ጋዲ ይቫርካን ጋር በጽህፈት ቤታቸው ተወያዩ።
ውይይቱ በዋናነት ረዥም ዘመን ያስቆጠረውን የኢትዮጵያና የእስራኤል ግንኙነት ትርጉም ባለው ደረጃ ማሳደግ ላይ ያለመ ነው ተብሏል።