አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሠተው የእምቦጭ አረም ከ150 ኪሎ ሜትር ወደ 197 ኪሎ ሜትር መስፋፋቱ ተገለፀ።
ዮም የኢኮኖሚ ልማት ተቋም በጣና ሀይቅ ላይ በተከሠተው የእምቦጭ አረም ዙሪያ ያካሄደውን ጥናታዊ ፅሁፍ በባህር ዳር ከተማ ለሚመለከታቸው አካላት አቅርቧል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 17፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በጣና ሀይቅ ላይ የተከሠተው የእምቦጭ አረም ከ150 ኪሎ ሜትር ወደ 197 ኪሎ ሜትር መስፋፋቱ ተገለፀ።
ዮም የኢኮኖሚ ልማት ተቋም በጣና ሀይቅ ላይ በተከሠተው የእምቦጭ አረም ዙሪያ ያካሄደውን ጥናታዊ ፅሁፍ በባህር ዳር ከተማ ለሚመለከታቸው አካላት አቅርቧል።