አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።
ጄኔራል ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውኃት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ገልጸዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የመከላከያ ሠራዊት ዳንሻን፣ ባከርን እና ከሽራሮ አስከ ሽሬ ያሉ አካባቢዎች ሙሉ በሙሉ መቆጣጠሩን የኢፌዴሪ መከላከያ ሠራዊት ምክትል ኤታማዦር ሹም እና የኦፕሬሽን ዘርፍ ኃላፊ ጄኔራል ብርሃኑ ጁላ አስታወቁ።
ጄኔራል ብርሃኑ ለኢትዮጵያ ነቀርሳ የሆነው ከሀዲው የህውኃት ቡድን ካልተደመሰሰ ሀገር ሰላም እንደማትሆንም ገልጸዋል።