የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ የመረዋ – ሶሞዶ – ሰቃ – ሲሞዶ – ሊሙ መንገድ ግንባታን አስጀመሩ

By Tibebu Kebede

December 28, 2019

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ የመረዋ – ሶሞዶ – ሰቃ – ሲሞዶ – ሊሙ መንገድ ግንባታን አስጀመሩ።

የማና፣ ሊሙ ኮሳ እና ሊሙ ሰቃ ወረዳዎችን የሚያቋርጠው መንገድ፥ 94 ኪሎ ሜትር ርዝመት ሲኖረው ግንባታው በአራት አመት ጊዜ ውስጥ ይጠናቀቃል ተብሏል።