አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ኢራን የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ጀመሩ።
ለአራት ቀናት ይቆያል የተባለው ልምምድ በህንድ ውቅያኖስ እና የኦማን የባህር ሰርጥ ላይ ነው እየተካሄደ ያለው።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ፣ ቻይና እና ኢራን የጋራ የባህር ሃይል ልምምድ ጀመሩ።
ለአራት ቀናት ይቆያል የተባለው ልምምድ በህንድ ውቅያኖስ እና የኦማን የባህር ሰርጥ ላይ ነው እየተካሄደ ያለው።