የሀገር ውስጥ ዜና

በአዲስ አበባ በበቀን 600 ሺህ ሊትር ዘይት የሚያመርት ፋብሪካ ግንባታ ተጀመረ

By Tibebu Kebede

December 28, 2019

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 18 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ በቀን 600 ሺህ ሊትር ዘይት የሚያመርት ፋብሪካ ግንባታ ተጀመረ።

በሆራይዘን ፕላንቴሽን ባለቤትነት የሚተዳደረው የሸገር የምግብ ዘይት ማምረቻ ፋብሪካ፥ በሜድሮክ ኢትዮጵያ አማካኝነት ቦሌ ክፍለ ከተማ የተባበሩት አደባባይ አካባቢ የሚገነባ ነው።