Fana: At a Speed of Life!

አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 9፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በካርቱም የኢፌዴሪ ልዩ መልዕከተኛና ባለመሉ ስልጣን አምባሳዳር ይበልጣል አእምሮ ከካርቱም ስቴት ገዥ አይማን ካሊድ መሀመድ ካልድ ጋር ተወያዩ፡፡

አምባሳደሩ ስለ ወቅታዊ የኢትዮጵያ ጉዳይና ህግ ማስከበር ስራ ላይ ገለፃ አድርገዋል፡፡

ከዚህ በተጨማሪ በሱዳን ለሚኖሩ የኢትዮጵያ ማህበረሰብ አባላት ክለብ የሚያገለግል ተጨማሪ ቦታ እንዲሰጥ ለአስተዳዳሪው ጥያቄ ማቅረባቸውን በሱዳን የኢትዮጵያ ኢምባሲ አሳውቋል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.