የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት አክሱምንና አድዋን ሙሉ በሙሉ እንዲሁም የአዲግራትን ዙሪያ ተቆጣጠረ

By Abrham Fekede

November 20, 2020

በምዕራብ ግንባር የሕወሓት ጁንታን ኃይል እያጠቃ ያለው የኢትዮጵያ መከላከያ ሰራዊት፣ ከሽሬ በኋላ ሰለህለሃ ላይ የመሸገ የሕወሓት ኃይል ገጥሞት ነበር ተብሏል።