አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የበረሃ አንበጣን ለመከላከል የሚረዳ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰራ መድሐኒት መርጫ መስራቱን አስታወቀ፡፡
መድሃኒት መርጫው በኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህራኖች የተሰራ ነው ተብሏል፡፡
አዲስ አበባ፣ ህዳር 14፣ 2013 (ኤፍቢሲ) የባሕር ዳር ቴክኖሎጂ ኢንስቲቲዩት የበረሃ አንበጣን ለመከላከል የሚረዳ በኤሌክትሪክ ኃይል የሚሰራ መድሐኒት መርጫ መስራቱን አስታወቀ፡፡
መድሃኒት መርጫው በኤሌክትሪካል እና ኮምፒውተር ምህንድስና ትምህርት ክፍል መምህራኖች የተሰራ ነው ተብሏል፡፡