Fana: At a Speed of Life!

56 ኢትዮጵያውያን ከቤሩት ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 17፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 56 ኢትዮጵያውያን ዜጎች ከቤሩት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሱ፡፡

ዛሬ ወደ ሃገራቸው የተመለሱት በዘጠነኛው ዙር ወደ ኢትዮጵያ ለመመለስ ተመዝግበው ከነበሩ ሰነድ አልባ ዜጎች መካከል መሆናቸውን ከቤሩት የኢትዮጵያ ቆንስላ ጄኔራል ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.