የሀገር ውስጥ ዜና

ልማትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ስርዓትን ለመገንባት እንደሚሰራ የብልፅግና ፓርቲ ገለፀ

By Tibebu Kebede

December 31, 2019

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 21፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ልማትና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን የሚያረጋግጥ አካታች የኢኮኖሚ ስርዓትን ለመገንባት እንደሚሰራ የብልጽግና ፓርቲ አስታወቀ።

ለዚህም የግሉን ዘርፍና ሀገራዊ ባለሃብቱን የማጠናከር ስራ እንደሚሰራ ፓርቲው ገልጿል።