የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ እና የሳሲጋ ወረዳ ነዋሪዎች ለሃገር መከላከያ ሰራዊት ድጋፍ አደረጉ

By Feven Bishaw

November 27, 2020

በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና የሆስፒታሉ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን አስተባባሪ መ/አ ዶ/ር ተክለማሪያም ዱጉማ ፣ እንደዚህ ዓይነት ድጋፍ ታካሚዎችን ለማገልገልና ሀገሪቱን ለማሳደግ ትልቅ ሚና ስላለው ሌሎች ግለሰቦችና ድርጅቶች ከሆስፒታሉ ጎን እንዲቆሙ ጠይቀዋል ።