በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና የሆስፒታሉ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን አስተባባሪ መ/አ ዶ/ር ተክለማሪያም ዱጉማ ፣ እንደዚህ ዓይነት ድጋፍ ታካሚዎችን ለማገልገልና ሀገሪቱን ለማሳደግ ትልቅ ሚና ስላለው ሌሎች ግለሰቦችና ድርጅቶች ከሆስፒታሉ ጎን እንዲቆሙ ጠይቀዋል ።
በመከላከያ ዩኒቨርሲቲ የጤና ሳይንስ ኮሌጅ መምህርና የሆስፒታሉ ፈጣን ምላሽ ሰጪ ቡድን አስተባባሪ መ/አ ዶ/ር ተክለማሪያም ዱጉማ ፣ እንደዚህ ዓይነት ድጋፍ ታካሚዎችን ለማገልገልና ሀገሪቱን ለማሳደግ ትልቅ ሚና ስላለው ሌሎች ግለሰቦችና ድርጅቶች ከሆስፒታሉ ጎን እንዲቆሙ ጠይቀዋል ።