የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ

By Tibebu Kebede

December 06, 2020

 

አዲስ አበባ፣ ህዳር 27፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አሕመድ ሆስፒታል የሚገኙ የሀገር መከላከያ ሠራዊት አባላትን ጎበኙ።

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ኢትዮጵያን ከራሳቸው ያስቀደሙ ጀግኖች የመከላከያ ሠራዊት አባላት ሲሉ የገለጿቸውን ወታደሮች ዛሬ ማለዳ ላይ የገበኙ መሆኑን በትዊተር ገጻቸው አስታውቀዋል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!