በዚህ ጥቃት ከ700 በላይ የሚሆኑ ንፁሃን ዜጎች የሕወሓት ጁንታ ባደራጀው ‘ሳምሪ’ በተባለ ኢ-መደበኛ ቡድን እና ሌሎች አካላት በጅምላ መጨፍጨፋቸውን አስታውቋል።