የሀገር ውስጥ ዜና

የህወሓት ቡድን የፈፀመው ተግባር አሰቃቂ፣ ጭካኔ የተሞላበትና በዓለም አቀፍ ወንጀል የሚያስጠይቅ ነው- የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈጻጸም መርማሪ ቦርድ

By Meseret Demissu

December 10, 2020

በዚህ ጥቃት ከ700 በላይ የሚሆኑ ንፁሃን ዜጎች የሕወሓት ጁንታ ባደራጀው ‘ሳምሪ’ በተባለ ኢ-መደበኛ ቡድን እና ሌሎች አካላት በጅምላ መጨፍጨፋቸውን አስታውቋል።