Fana: At a Speed of Life!

በሴካፋ ውድድር ሶስተኛ ደረጃን ይዞ ያጠናቀቀው የኢትዮጵያ ታዳጊ ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ታህሳስ 15፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከ17 ዓመት በታች ብሄራዊ ቡድን አዲስ አበባ ገባ፡፡

በሩዋንዳ አስተናጋጅነት ሲካሄድ በቆየው የምስራቅና መካከለኛው የአፍሪካ የታዳጊዎች ዋንጫ ላይ የተሳተፈው ብሔራዊ ቡድኑ ዛሬ ንጋት ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ደርሷል፡፡

ቡድኑ በሴካፋ ውድድር የሶስተኛ ደረጃን ይዞ አጠናቋል፡፡

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤

ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ

ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ

ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.