የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ፕሮጀክት ገቢ አደረጉ
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግስትና የግል ተቋማት ለ˝ገበታ ለሀገር˝ ደረሠኝ በመላክ ቃል የገቡትን ገንዘብ ገቢ አደረጉ።
በዚህም የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ እና የባንኩ ማሕበረሰብ – 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ብር
የኢትዮጵያ ልማት ባንክ – 90 ሚሊየን ብር
የከፍተኛ ትምህርት እና ሳይንስ ሚኒስቴር ማኅበረሰብ – 5 ሚሊየን ብር
የኢትዮጵያ መድን ድርጅት – 15 ሚሊየን ብር
ሞሐ ፒ.ኤል.ሲ – 10 ሚሊየን ብር
አቮን ኢንደስትሪስ ፒ.ኤል.ሲ – 5 ሚሊየን ብር
ላየንስ ኢንተርናሽናል ትሬዲንግ ፒ.ኤል.ሲ – 5 ሚሊየን ብር
አማራ ብድር እና ቁጠባ ተቋም – 20 ሚሊየን ብር
ኤ.ቢ.ኤች ፓርትነርስ – 10 ሚሊየን ብር
የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት – 5 ሚሊየን ብር
ስታር ቢዝነስ ግሩፕ – 10 ሚሊየን ብር
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን – 10 ሚሊየን ብር
የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ሠራተኞች – 5 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ገቢ አድርገዋል።
ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፦
የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤
ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ
ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ
ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!