ዓለምአቀፋዊ ዜና

የአሜሪካ ሁለቱ ምክር ቤቶች የጆባይደንን ፕሬዚዳንትነት አረጋገጡ

By Meseret Awoke

January 07, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 29፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ)የአሜሪካ ሁለቱ ምክር ቤቶች የጆባይደንን ፕሬዚዳንትነት አረጋግጠዋል።

ኮንግረሱ ጆ ባይደን እና ካማላ ሀሪስን የቀጣዮቹ የአሜሪካ ፕሬዝዳንት እና ምክትል ፕሬዝዳንት ናቸው ሲል አጽድቋል።

ሁለቱ ምክር ቤቶች በፔንሲልቬንያ እና አሪዞና ግዛቶች የተሰጡት ድምጾች ውድቅ ከተደረጉ በኋላ ነው የምርጫ ድምፁ ያጸደቁት።

የፕሬዚዳንት ትራምፕ ደጋፊዎች በካፒቶል ህንፃ ውስጥ በመግባት መደበኛውን የኮንግረሱ ሥነ-ሥርዓት ማስተጓጎላቸውን መረጃው አንስቷል።

ምንጭ፡- ቢቢሲ

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!