የሀገር ውስጥ ዜና

91 ዜጎች ወደ ሃገራቸው ተመለሱ

By Meseret Awoke

January 08, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) በሊባኖስ ይኖሩ የነበሩ 91 ዜጎች ወደ ሃገራቸው ተመለሱ።

በሊባኖስ ያለሰነድ ይኖሩ የነበሩ 91 ዜጎችን ቆንስላ ጽህፈት ቤት ጉዳያቸውን ተከታትሎ በሊባኖስ መንግስት በኩል ካስፈጸመ በኋላ ዛሬ ወደ ሃገራቸው በሰላም እንዲመለሱ መደረጉን ከሊባኖስ ቆንስላ ጽህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- የፋና ድረ ገጽ https://www.fanabc.com/ ይጎብኙ፤ ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ሰብስክራይብ ያድርጉ ፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል https://t.me/fanatelevision ይቀላቀሉ ከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን https://twitter.com/fanatelevision ይወዳጁን ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!