Image processed by CodeCarvings Piczard ### FREE Community Edition ### on 2020-01-06 19:52:06Z | |

የሀገር ውስጥ ዜና

የጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አደም ከኳታር አቻቸው ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

January 07, 2020

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጦር ሃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አደም መሃመድ ከኳታር አቻቸው ሌተናል ጀኔራል ጋህነም ቢን ሻሂን አል ጋህኒም ጋር ተወያይተዋል።

በውይይታቸውም ሀገራቱ ያላቸውን ወታደራዊ ግንኙነት የጋራ ጥቅምን ባስከበረ መልኩ ይበልጥ ማጠናከር በሚቻልባቸው መንገዶች ዙሪያ መክረዋል።