የሀገር ውስጥ ዜና

ጠ/ሚ ዶ/ር ዐቢይ ኢኳቶሪያል ጊኒ ገቡ

By Tibebu Kebede

January 08, 2020

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 29 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ኢኳቶሪያል ጊኒ ማላቦ ገቡ፡፡

ጠቅላይ ሚኒስትሩ ማላቦ አለም አቀፍ አውሮፕላን ሲደርሱ የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ቶዶር ኦቢያንግ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡