አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ አይሱዙ መኪና የተጫነ ሃሺሽ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ።
ሃሺሹ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሻሸመኔ ወደ ኬንያ በመጓጓዝ ላይ እያለ በሀዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በጪጩ ጉምሩክ ጣብያ ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር መያዙ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንድ አይሱዙ መኪና የተጫነ ሃሺሽ መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ።
ሃሺሹ በተሽከርካሪ ተጭኖ ከሻሸመኔ ወደ ኬንያ በመጓጓዝ ላይ እያለ በሀዋሳ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት በጪጩ ጉምሩክ ጣብያ ጥሶ ለማለፍ ሲሞክር መያዙ ተገልጿል።