የሀገር ውስጥ ዜና

ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ ወሰደ

By Tibebu Kebede

January 09, 2020

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።

ዩኒቨርሲቲው ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ያላቸው እና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ ተማሪዎችን በመለየት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።