አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።
ዩኒቨርሲቲው ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ያላቸው እና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ ተማሪዎችን በመለየት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅማ ዩኒቨርሲቲ የመማር ማስተማር ስራውን አውከዋል ባላቸው 51 ተማሪዎች ላይ እርምጃ መውሰዱን አስታወቀ።
ዩኒቨርሲቲው ትምህርት እንዲስተጓጎል ፍላጎት ያላቸው እና ሁኔታዎችን በመጠቀም ችግር የፈጠሩ ተማሪዎችን በመለየት እርምጃ መውሰዱን ገልጿል።