አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ማራቶን ሞተርስ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በመጭዎቹ 3 ወራት መገጣጠም ሊጀምር ነው።
ኩባንያው በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ የሃዩንዳይ ምርቶችን በመጭዎቹ ሶስት ወራት ለመገጣጠም የሚያስችለውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ማራቶን ሞተርስ ኢንጂነሪንግ ኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበር በኤሌክትሪክ የሚሰሩ ተሽከርካሪዎችን በመጭዎቹ 3 ወራት መገጣጠም ሊጀምር ነው።
ኩባንያው በዛሬው ዕለት በሰጠው መግለጫ በኤሌክትሪክ የሚሰሩ የሃዩንዳይ ምርቶችን በመጭዎቹ ሶስት ወራት ለመገጣጠም የሚያስችለውን ዝግጅት እያደረገ መሆኑን አስታውቋል።