Fana: At a Speed of Life!

ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ ተያዘ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 10 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ከመቐለ ወደ አዲስ አበባ ሲጓዝ በነበረ ተሽከርካሪ ውስጥ 23 ካርቶን ፈንጅ መያዙን ፖሊስ አስታወቀ፡፡

ፈንጅው በዛሬው እለት በወልዲያ ጉሙሩክ ኬላ በተደረገ ፍተሻ መያዙንም አስታውቋል፡፡

አሽከርካሪውም አሁን ላይ ኮምቦልቻ ከተማ በቁጥጥር ስር እንደሚገኝ ገልጿል፡፡

በይክበር አለሙ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.