Fana: At a Speed of Life!

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነ ብርሃን ከዚህ አለም በሞት በመለየታቸው ሀዘኑን ገለጸ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት በሕክምና ሙያ፣ በሀገር ሽማግሌነት፣ በእርዳታ አስተባባሪነት እና በዕርቀ ሰላም ኮሚሽን አባልነት ሀገራቸውን ሲያገለግሉ የነበሩት የተከበሩ የዓለም ሎሬት ዶክተር ጥበበ የማነ ብርሃን ከዚህ አለም በሞት በመለየታቸው ሀዘኑን ገለጸ።

የኢፌዴሪ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የተሰማውን ጥልቅ ሃዘን በመግለጽ ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጅ ዘመዶቻቸው እና ለኢትዮጵያ ህዝብ መጽናናትን ተመኝቷል።

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.