Fana: At a Speed of Life!

አብን የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ /አብን/ በአዲስ አበባ የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር አካሄደ።

ፓርቲው በ6ኛው አገራዊ ምርጫ የምረጡኝ ቅስቀሳ ዘመቻውን ዛሬ በአዲስ አበባ በይፋ ይጀምሯል።

አብን ከዋና ጽህፈት ቤቱ በመነሳት በአዲስ አበባ አብሯቸው ለመስራት ስምምነት ካደረገባቸው ፓርቲዎች ጋር መድረሻውን መስቀል አደባይ በማድረግ የምርጫ ቅስቀሳ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር ማካሄዱን ኢዜአ ዘግቧል።

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.