Fana: At a Speed of Life!

የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ መስተዳድር የስራ ኃላፊዎች ሀዋሳ ገብተዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ መስተዳድር የስራ ኃላፊዎች ለሰዳማ ክልል የምስረታ ስነስርዓት ሀዋሳ ከተማ ገብተዋል።

የሲዳማ ክልል የምሥረታ ሥነ- ሥርዓት በነገው እለት የሚካሄድ ሲሆን የፌዴራል፣ የክልል እና የከተማ መስተዳድር የስራ ኃላፊዎች ሀዋሳ ከተማ ገብተዋል።

የሲዳማ ክልል ርዕሰመስተዳድር አቶ ደስታ ሌዳሞን ጨምሮ የሀገር ሽማግሌዎች እና የሀዋሳ ከተማ ነዋሪዎች ለእንግዶቹ አቀባበል አድርገውላቸዋል።

ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡-https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.