አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ (ኤ.ኤን.ሲ) 108ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፈሉ።
ክብረ በዓሉ በኪምበርሊ የተካሄደ ሲሆን፥ የኤ ኤን ሲ እና የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በደቡብ አፍሪካ ይፋዊ የስራ ጉብኝት በማድረግ ላይ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ በአፍሪካ ብሄራዊ ኮንግረስ ፓርቲ (ኤ.ኤን.ሲ) 108ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ላይ ተካፈሉ።
ክብረ በዓሉ በኪምበርሊ የተካሄደ ሲሆን፥ የኤ ኤን ሲ እና የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሲሪል ራማፎሳን ጨምሮ በሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎች ተገኝተዋል።