Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ፍፁም አረጋ በዋሺንግተን ዲሲ ከኢጋድ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር መከሩ

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 26 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የኢፌዴሪ አምባሳደር ፍፁም አረጋ በዋሺንግተን ዲሲ ከኢጋድ አባል ሀገራት አምባሳደሮች ጋር መከሩ፡፡

በዌቢናር በተካሄደው ውይይት በጋራ ፍላጎቶች እና ጥቅሞች ላይ ትኩረት መደረጉን አምባሳደሩ ገልፀዋል፡፡

በቀጠናው ችግሮች ሲያጋጥሙ የጋራ መፍትሄ መስጠት እና የጋራ ጥቅሞችን ማስጠበቅ በሚቻልባቸው ሄኔታዎች ላይም ትኩረት አድርገው መምከራቸውን አምባሳደ ፍፁም አረጋ አስታውቀዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.