ጠ/ሚ ዐቢይ ሻሸመኔ የሚገኘውን የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ በሻሸመኔ የትራክተር እና የኮምባይነር መገጣጠሚያ ፋብሪካን ተመልክተዋል፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትሩ በአገር አቀፍ ደረጃ በአቅማችን ልክ የሰብል ምርትን ለማምረት እንድንችል ግብርናችንን ማዘመን ቁልፍ ተግባር ነው ሲሉ በማህበራዊ ገጻቸው ላይ አስፍረዋል፡፡
መገጣጠሚያው የአርሶ አደሩን ምርታማነት ለማሳደግ ያለመ መሆኑንም ገልጸዋል፡፡
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!