አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃን ሜዳ ጥምቀተ ባህር የክርስትናና የሙስሊም እምነት ተከታዮች በጋራ የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ፡፡
የጥምቀት በዓልን ውብና ማራኪ እናድርግ፣ ታቦት ማደሪያ ቦታዎችንም እናጽዳ በሚል መሪ-ቃል ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች በገኙበት በጃን ሜዳ የጽዳት ዘመቻው ተከናውኗል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃን ሜዳ ጥምቀተ ባህር የክርስትናና የሙስሊም እምነት ተከታዮች በጋራ የፅዳት ዘመቻ አካሄዱ፡፡
የጥምቀት በዓልን ውብና ማራኪ እናድርግ፣ ታቦት ማደሪያ ቦታዎችንም እናጽዳ በሚል መሪ-ቃል ከ1 ሺህ በላይ ወጣቶች በገኙበት በጃን ሜዳ የጽዳት ዘመቻው ተከናውኗል፡፡