አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማና አካባቢዎች ፕሮጀክት በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ቀርቧል፡፡
አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማና አካባቢዎች ፕሮጀክት በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ፡፡
የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ቀርቧል፡፡