የሀገር ውስጥ ዜና

የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ዜጎች በኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ዘርፎች ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ

By Tibebu Kebede

January 18, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የቆላማና አካባቢዎች ፕሮጀክት በአርብቶ አደርና ከፊል አርብቶ አደር አካባቢዎች የሚገኙ የህብረተሰብ ክፍሎች ተጠቃሚ የሚያደርግ መሆኑ ተገለፀ፡፡

የቆላማ አካባቢዎች ኑሮ ማሻሻያ ፕሮጀክት ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የግብርና፣ አርብቶ አደርና አካባቢ ጥበቃ ቋሚ ኮሚቴ በዛሬው ዕለት ቀርቧል፡፡