በፕሪምየር ሊጉ መቐለ 70 እንደርታ መሪነቱን አጠናከረ

By Tibebu Kebede

January 18, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ 9ኛ ሳምንት ጨዋታዎች በአዲስ አበባ እና በክልል ከተማዎች ተካሂደዋል፡፡

በዚህም ከተካሄዱት ሰባት ጨዋታዎች ስድስቱ በመሸናነፍ ሲጠናቀቁ አንዱ በአቻ ውጤት ተጠናቋል፡፡