የሀገር ውስጥ ዜና

የአዲስ አበባ ፖሊስ 500 መደበኛ የፖሊስ አባላትን አስመረቀ

By Tibebu Kebede

January 18, 2020

አዲስ አበባ ፣ ጥር 9፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ፖሊስ ለ7 ወራት ሲያሰለጥናቸው የነበሩትን 500 መደበኛ የፖሊስ አባላትን አስመረቀ፡፡

የፌደራል ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጄኔራል እንዳሻው ጣሰው፣ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር ጌቱ አርጋው ፣ ሌሎች ኮሚሽነሮች ፣ እና የከተማ አስተዳደሩ ከፍተኛ የስራ ሀላፊዎች በምረቃ ስነ -ስርዓቱ ላይ ተገኝተዋል፡፡