አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር እና አዲስ አበባ ከተሞች የእህትማማች ከተማ ግንኙነት ምስረታ ስምምነት ተፈራረሙ።
የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ማስተዋል ስዩም እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባኢንጂነር ታከለ ኡማ ናቸው ስምምነቱን የተፈረመውት።
አዲስ አበባ፣ ጥር 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጎንደር እና አዲስ አበባ ከተሞች የእህትማማች ከተማ ግንኙነት ምስረታ ስምምነት ተፈራረሙ።
የጎንደር ከተማ ተቀዳሚ ምክትል ከንቲባ ኢንጂነር ማስተዋል ስዩም እና የአዲስ አበባ ከተማ ምክትል ከንቲባኢንጂነር ታከለ ኡማ ናቸው ስምምነቱን የተፈረመውት።