የሀገር ውስጥ ዜና

የሞባይል ባንኪንግ አገልግሎት ፍቃድ ለውጪ ኩባንያዎች ያልተሰጠበት ምክንያት ከብሔራዊ ደህንነት እና ጥቅም አንጻር ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ

By Meseret Demissu

May 11, 2021

ኢትዮ ቴሌኮም ከሌሎች ኦፕሬተሮች ጋር መወዳደር የሚያስችል አቅም እስኪፈጥር  የአንድ  ዓመት ጊዜ የተሰጠው ሲሆን÷ከአንድ ዓመት በኋላ ለሌሎች ኦፕሬተሮችም የአገልግሎቱ ፍቃድ ክፍት እንደሚሆን ጠቁመዋል፡፡