Fana: At a Speed of Life!

ለፌዴራል እና ለክልል ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ስልጠና እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 24 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት የፕሬስ ሴክሬታሪያት ለፌዴራል እና ለክልል ኮሙዩኒኬሽን ባለሙያዎች ስልጠና እየሰጠ ነው፡፡

ስልጠናው ‘ተግባቦት በዲጂታል ዘመን’ እና ‘የቀውስ ተግባቦት’ በሚል ርዕስ እየተካሄደ መሆኑን የጽህፈት ቤቱ መረጃ ያመላክታል፡፡

ይህ ስልጠና በኮሙዩኒኬተሮች መካከል ጠንካራ ትስስር በመፍጠር ብሄራዊ የግንኙነት ሥነ-ምህዳሩን ለማጠናከር ከሚደረጉ ጥረቶች አንዱ አካል ነው ተብሏል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.