የሀገር ውስጥ ዜና

ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው የማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ግንባታ ሥራ አስጀመሩ

By Tibebu Kebede

June 06, 2021

 

አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 29፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው በማዕከላዊ አርማጭሆ ማሰሮ ደንብ ትምህርት ቤት ለማስገንባት የመሠረተ ድንጋይ አስቀምጠዋል፡፡