Fana: At a Speed of Life!

በአዳማ ከተማ በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር የተገነቡ ፕሮጀክቶች ተመረቁ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 5 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዳማ ከተማ ግንባታቸው የተጠናቀቁ ፕሮጀክቶች በኦሮሚያ ክልል ርዕስ መስተዳድር አቶ ሽመልስ አብዲሳ በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል፡፡

የተመረቁት ፕሮጅቶች መንገድ፣ የመዝናኛ ፓርክ፣ ኢፋ ቦሩ 3 ትምህርት ቤት እና የአዳማ ሆስፒታል የማስፋፊያ ስራ ይገኙበታል፡፡

96 ፕሮጅክቶች በ1 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሆናቸውን የኦቢኤን ዘገባ ያመላክታል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.