የሀገር ውስጥ ዜና

የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል

By Tibebu Kebede

June 13, 2021

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 6፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2 ነጥብ 5 ቢሊየን ብር በላይ የተገነባው የመስቀል አደባባይ ፕሮጀክት ዛሬ ይመረቃል።