የሀገር ውስጥ ዜና

የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር ሃላፊነቶችን በአግባቡ ሊወጣ ይገባል ተባለ

By Tibebu Kebede

January 23, 2020

አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ሰብዓዊ መብት ኮሚሽን ከተቋቋመበት አላማ አንፃር የተጣለበትን ሃላፊነት በአግባቡ ሊወጣ እንደሚገባ ተገለጸ።

የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 5ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ስብሰባ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል።