የሀገር ውስጥ ዜና

ስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀመራል

By Tibebu Kebede

June 21, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ስድስተኛው ሀገር አቀፍ ምርጫ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ይጀመራል፡፡

ምርጫው በመላ ሃገሪቱ በተዘጋጁ የምርጫ ጣቢያዎች የሚካሄድ ይሆናል፡፡

አጠቃላይ የቁሳቁስ ዝግጅትና ስርጭት መጠናቀቁን ምርጫ ቦርድ መግለጹ ይታወሳል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!