Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ድምጽ ሰጡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 14፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) በቻይና የኢትዮጵያ አምባሳደር ተሾመ ቶጋ ለ6ኛው ሃገራዊ ምርጫ ድምጽ ሰጥተዋል፡፡

በወላይታ ዞን ዳምት ወይዴ ምርጫ ክልል ሁለት ቢጣና ማዘጋጃ ምርጫ ጣቢያ አንድ ተገኝተው ድምጽ የሰጡ ሲሆን፥ አረንጓዴ አሻራቸውንም አሳርፈዋል፡፡

በማስተዋል አሰፋ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.