አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙህዲን የሱፍና ወይዘሮ ሰሚራ እንድሪስ ሰርጋቸውን በትናንትናው እለት ፈጽመው በዛሬው እለት ከሰርጋቸው ማግስት በቃሉ ወረዳ 1 የምርጫ ክልል በምርጫ ጣቢያ ላንድ ማርክ ትምህርት ቤት በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡
በስንታየሁ ሙሀመድ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!