የሀገር ውስጥ ዜና

ሙሽሮቹ ከሰርጋቸው ማግስት ምርጫ ጣቢያ ተገኝተዋል

By Tibebu Kebede

June 21, 2021

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ ሙህዲን የሱፍና ወይዘሮ ሰሚራ እንድሪስ ሰርጋቸውን በትናንትናው እለት ፈጽመው በዛሬው እለት ከሰርጋቸው ማግስት በቃሉ ወረዳ 1 የምርጫ ክልል በምርጫ ጣቢያ ላንድ ማርክ ትምህርት ቤት በመገኘት ድምጻቸውን ሰጥተዋል፡፡

በስንታየሁ ሙሀመድ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!