Fana: At a Speed of Life!

አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጡ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 14 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አገኘሁ ተሻገር ጎንደር ከተማ ድምፅ ሰጥተዋል፡፡

ምርጫውን በሰላም አጠናቆ ውጤቱን ለመቀበል መዘጋጀት እንደሚገባም ርእሰ መሥተዳድሩ ተናግረዋል፡፡

በአማራ ክልል በርካታ የፖለቲካ ፓርቲዎችና የግል ተወዳዳሪዎች በምርጫው መሳተፋቸውንና ውጤቱ በጉጉት እንደሚጠበቅም ገልጸዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.