Fana: At a Speed of Life!

ሰኔ 14 ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ አህመድ

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰኔ 14 ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አህመድ ገለጹ፡፡

በሀገራችን የመጀመሪያ ነፃ እና ፍትሃዊ ምርጫ ሁሉም የህብረተሰብ ክፍሎች ድምፃቸውን ለማሰማት መውጣታቸውን ጠቅላይ ሚኒስትሩ በትዊተር ገጻቸው አስፍረዋል፡፡

በዚህም በትናንተናው ዕለት የተካሄደው ምርጫ ለኢትዮጵያ ታሪካዊ ቀን ነው ብለዋል፡፡

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.