በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው
አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ የምርጫ ጣቢያዎች ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው።
በተጨማሪም ውጤቶቹ ከምርጫ ጣቢያዎቹ ወደ ምርጫ ክልል እየተላኩ መሆናቸውን በምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል 26 /27 ሀላፊ አቶ ረቢራ ኡጋሳ ገልጸዋል።
በዙፋን ካሳሁን
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!