Fana: At a Speed of Life!

በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ ነው

አዲስ አበባ ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ)በአቃቂ  ቃሊቲ ክፍለ ከተማ  የምርጫ ጣቢያዎች  ጊዜያዊ ውጤቶች ይፋ እየተደረጉ  ነው።

በተጨማሪም  ውጤቶቹ ከምርጫ ጣቢያዎቹ ወደ  ምርጫ ክልል እየተላኩ መሆናቸውን በምርጫ ቦርድ የምርጫ ክልል 26 /27 ሀላፊ አቶ ረቢራ ኡጋሳ ገልጸዋል።

በዙፋን ካሳሁን

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.