የሀገር ውስጥ ዜና

አጋሮ ከምርጫ በኋላ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ተመለሰች

By Tibebu Kebede

June 22, 2021

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) አጋሮ ከተማ ከምርጫ በኋላ ወደ መደበኛ እንቅስቃሴ ተመልሳለች።

ትላንት በምርጫ ምክንያት በከተማዋ የሚገኙ የንግድ ተቋማት ተዘግተው የነበረ ሲሆን፥ የትራንስፖርት አገልግሎትም ተቋርጦ ነበር።

በዛሬው ዕለት በከተማዋ የሚገኙ የንግድ ተቋማት ተከፍተው አገልግሎት እየሰጡ ሲሆን፥ የትራንስፖርት አገልግሎት መጀመሩን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ባደረገው ቅኝት ተመልክቷል።

በሙክታር ጠሃ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡- ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/ ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/ ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡ ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!